በድርቅ ለተጎዱ ከጀርመን ተጨማሪ ርዳታ
ሰኞ፣ ሚያዝያ 17 2008ማስታወቂያ
ኢትዮጵያን ለሁለት ቀናት የጎበኙት የጀርመን የኢኮኖሚ ትብብርና የልማት ሚኒስቴር ምክትል ሚኒስትር ቶማስ ዚልበርሆርን በተለይ በኢትዮጵያ ኤልኒኞ ባስከተለዉ ድርቅ ሳብያ ለሕፃናትና ለሚያጠቡ እናቶች በተባበሩት መንግሥታት የሕፃናት መርጃ ድርጅት በ«ዩኒሴፍ» አማካኝነት አልሚ ምግብ እንዲታደል እንደሚደረግ ተናግረዋል ። ዚልበርሆርን በጉብኝታቸዉ ላይ እንደገለፁት የፖለቲካ ዉሳኔ ሰጭዎች አስቸኳይ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ትኩረት እንዲያደርጉ ጠይቀዋል።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አዜብ ታደሰ
ሒሩት መለሰ