በደቡብ ኢትዮጵያ ድርቅ ተማሪዎችን ከትምህርት ማስተጓጎሉ
ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 27 2009ማስታወቂያ
የትምህርት ሚንስትርና የብሄራዊ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን በበኩላቸዉ ችግሩን ለመፍታት እየሠራን ነዉ ብለዋል። ፀሐይ ጫኔ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅራለች።
የትምህርት ሚንስትርና የብሄራዊ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን በበኩላቸዉ ችግሩን ለመፍታት እየሠራን ነዉ ብለዋል። ፀሐይ ጫኔ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅራለች።