1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በዩኤስ አሜሪካ የተከሰተው ድርቅ

ማክሰኞ፣ ነሐሴ 1 2004

በመላ ዩኤስ አሜሪካ አሳሳቢ ድርቅ ተከሰተ። ያሜሪካ የግብርና ጽሕፈት ቤት ህብረት ከፍተኛ የኤኮኖሚ ባለሙያ ለዶይቸ ቬለ እንዳስታወቁት፡ ሀገሪቱ ካለፉት ስድሳ ዓመታት ወዲህ ይህን በመሰለ ድርቅ ስትመታ ያሁኑ የመጀመሪያ ጊዜ ነው።

https://p.dw.com/p/15lBC
Corn stalks struggling from lack of rain and a heat wave covering most of the country lie flat on the ground Monday, July 16, 2012 in Farmingdale, Ill. The nation's widest drought in decades is spreading. More than half of the continental U.S. is now in some stage of drought, and most of the rest is abnormally dry. (Foto:Seth Perlman/AP) / Eingestellt von wa
ምስል AP

 በተለይ ደቡባዊና ማዕከላይ የሀገሪቱን ከፊል አብዝቶ በጎዳው ድርቅ ሰበብ የበቆሎና የአኩሪ አተር እጥረት በሀገር ውስጥና በውጭ ገበያ ላይ ቀውስ እንዳይፈጥርም ስጋት መፈጠሩንም ባለሙያው አክለው ገልጸዋል።


አበበ ፈለቀ
አርያም ተክሌ
ሂሩት መለሰ