በካናዳ የጥላቻ ወንጀል መበራከት
ሰኞ፣ ሰኔ 19 2009ማስታወቂያ
የጥላቻዉ ጥቃት በሌሎች ማለትም በካቶሊክና በአይሁዶች ላይም የተቃጣ ነዉ። የካናዳ ፖሊስ በያዘዉ ሪከርድ መሠረት በተጠቀሰዉ ዓመት ብቻ ጥላቻ ያነሳሳቸዉ 1362 የወንጀል ድርጊቶች ሀገሪቱ ዉስጥ ተፈጽመዋል። ከቶሮንቶ ዘጋቢያችን ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።
አክመል ነጋሽ
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ
የጥላቻዉ ጥቃት በሌሎች ማለትም በካቶሊክና በአይሁዶች ላይም የተቃጣ ነዉ። የካናዳ ፖሊስ በያዘዉ ሪከርድ መሠረት በተጠቀሰዉ ዓመት ብቻ ጥላቻ ያነሳሳቸዉ 1362 የወንጀል ድርጊቶች ሀገሪቱ ዉስጥ ተፈጽመዋል። ከቶሮንቶ ዘጋቢያችን ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።
አክመል ነጋሽ
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ