በእስራኤል ፍልስጥኤም ግጭት የኃያላኑ አቋም
ማክሰኞ፣ ሐምሌ 15 2006ማስታወቂያ
በእስራኤል ፍልስጥኤም ግጭት የተመድ እና የዩናይትድ ስቴትስን አቋም አስመልክቶ ለዋሽንግተኑ ወኪላችን አበበ ፈለቀ ስቱዲዮ ከመግባቴ አስቀድሞ ቃለ-መጠይቅ አድርጌለት ነበር። አበበ የእስራኤል ፍልስጥኤም ግጭት ምን መልክ እንደያዘ በማብራራት ይጀምራል።
እስራኤል የሐማስ ተዋጊዎች እየተሹለከለኩ ጥቃት የሚፈፅሙበትን የመሬት ውስጥ መተላለፊያ ደርምሼ ካልጨረስኩ የተኩስ አቁም ስምምነት የለም ብላለች። የሀማስ ተዋጊዎች በበኩላቸው ለ8 ዓመታት ጋዛ ውስጥ የተዘረጋው ማገጃ ይፍረስ፣ ከግብፅ ጋር የሚያዋስነን የራፋህ ድንበር ይከፈት እንዲሁም በእስራኤል ዳግም የታሰሩ የሐማስ ተዋጊዎች ይለቀቁ ሲሉ ቅድመ-ሁኔታ አስቀምጠዋል።
አበበ ፈለቀ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ኂሩት መለሰ