በኢራቅ ወረራ የብሪታኒያ ሚና ይፋ ምርመራ
ማክሰኞ፣ ኅዳር 15 2002ማስታወቂያ
በኢራቅ ጅምላ ጨራሽ የጦር መሳሪያ አለ ተብሎ ጦርነቱ ቢጀመርም ኃላ ላይ የተባለው መሳሪያ አለመገኘቱ የወረራውን ህጋዊነት አጠያያቂ እንዳደረገው ነው ። በነዚህና በሌሎችም መልስ ያስፈልጋቸዋል በተባሉ ከኢራቅ ጦርነት ጋር በተያያዙ ነጥቦች ላይ በብሪታኒያ የኢራቅን ወረራ የፈቀዱትን የብሪታኒያ ባለስልጣናትን የጦር ዕርምጃ ህጋዊነት ለማጣራት አንድ የብሪታኒያ ገለልተኛ ኮሚሽን ዛሬ ስራውን ጀምሯል ። ድልነሳ ጌታነህ ከለንደን ዝርዝሩን አዘጋጅቷል ።
ድልነሳ ጌታነህ ሂሩት መለሰ
ነጋሽ መሀመድ