በአዲስ አበባና በወልድያ የሙስሊሞች ተቃውሞ
ዓርብ፣ ሐምሌ 5 2005ማስታወቂያ
በርካታ ሙስሊሞች በተገኙበት በአንዋር መስጊዱ ሠላማዊ ተቃውሞ ላይ ሙስሊሙ ከዚህ ቀደም ያቀረባቸው ጥያቄዎች እንዲመለሱና የታሰሩት የሙስሊሙ የመፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት እንዲፈቱ ጠይቋል ። በወልድያም ተመሳሳይ ሠላማዊ ተቃውሞ ተካሂዷል ። የአንዋር መስጊዱን ተቃውሞ የተከታተለውን የአዲስ አበባውን ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔርን ስቱድዮ ከመግባቴ በፊት በስልክ አነጋግሪው ነበር ።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሂሩት መለሰ
ተክሌ የኋላ