በአዲሱ ጠ/ሚ ላይ የተጣለው ተስፋ እና ተግዳሮት
እሑድ፣ ሚያዝያ 21 2010ማስታወቂያ
በድፍኑ ተቀባይነት ያገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር በበርካታ ችግሮች ለተወጠረችው ሀገር ፤ እንዲሁም መሠረታዊ ጥያቄዎችን መጠየቁን ላላቋረጠው ሕዝብ የሚሻዉን ለውጥ እንዲያሳዩ ይጠበቃሉ። የተሸከሙትን ኃላፊነት ሰከን ብለው የተረዱ ዶክተር ዐቢይ ለሕዝብ የሰጡትን ቃል በተግባር ለማሳየት ጊዜም ሆነ ትብብር ያስፈልጋቸዋል ይላሉ። ቃላቸው ተስፋ የዘራበት ወገን በበኩሉ ጥያቄውን ይዞን እንቅስቃሴያቸውን በንቃት መከታተሉን ተያይዞታል። ዶቼ ቬለ በአዲሱ ጠ/ሚ ላይ የተጣለውን ተስፋ እና ተግዳሮቶችን የዳሰሰበት ዉይይት አካሂዷል።
ሙሉ ውይይቱን ከታች ከሚገኘው የድምፅ ዘገባ ማዳመጥ ይቻላል።
ሸዋዬ ለገሠ
ማንተጋፍቶት ስለሺ