በአማራ ክልል የተፈናቃዮች ሁኔታ
ሐሙስ፣ መጋቢት 5 2011ማስታወቂያ
የአማራ ክልል መንግሥት በበኩሉ ለተፈናቃይ ወገኖች ከተለያዩ አካላት የሚሰጠው የገንዘብ ድጋፍ መቀጠሉን ይናገራል። በአማራ ክልል በ13 መጠለያ ጣቢያዎች ከ90 ሺህ በላይ ተፈናቃይ ወገኖች እንደሚገኙ ነው የተገለጸው። ከባሕር ዳር ዘጋቢያችን ዓለምነው መኮንን ዝርዝሩን ልኮልናል።
ዓለምነው መኮንን
ሸዋዬ ለገሠ
እሸቴ በቀለ
የአማራ ክልል መንግሥት በበኩሉ ለተፈናቃይ ወገኖች ከተለያዩ አካላት የሚሰጠው የገንዘብ ድጋፍ መቀጠሉን ይናገራል። በአማራ ክልል በ13 መጠለያ ጣቢያዎች ከ90 ሺህ በላይ ተፈናቃይ ወገኖች እንደሚገኙ ነው የተገለጸው። ከባሕር ዳር ዘጋቢያችን ዓለምነው መኮንን ዝርዝሩን ልኮልናል።
ዓለምነው መኮንን
ሸዋዬ ለገሠ
እሸቴ በቀለ