በቱርክ የጀርመን ተቋማት መዘጋት
ሐሙስ፣ መጋቢት 8 2008ማስታወቂያ
የኢስታንቡል ባለስልጣናት በጀርመን ውሳኔ ቅር መሰኘታቸውን ገልጸዋል፣ የቱርክ ጠቅላይ ሚንስትር አህመት ዳቮቱጉሉ ግን የጀርመን መንግሥትን ስጋት እንደሚረዱት አስታውቀዋል። የፀጥታ መስሪያ ቤቱ ባለስልጣናት ምን ዓይነት ማስረጃ ነው ያገኙት? ከውጭ ጉዳይ ሚንስቴር የተገኘ ማብራሪያ አለ ወይ? ተቋማቱ እስከ መቼ ተዘግተው ይቆያሉ? ጀርመን በቱርክ ያሉትን ቋሚ ተልዕኮዎቿን እና ትምህርት ቤቶችዋን ከመዝጋት አልፋ በወቅቱ በተጨማሪ ምን ርምጃዎች ወስዳለች? በበርሊን የሚገኘውን ወኪላችን ይልማ ኃይለሚካኤልን ቀደም ሲል በስልክ አነጋግሬው ነበር።
ይልማ ኃይለሚካኤል
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሠ