1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በተደጋጋሚ ሥርጭቱ የተደናቀፈበት ESAT አሁን እንደገና በአዳዲስ መሥመሮች እንደሚያሠራጭ ማስታወቁ፣

ሐሙስ፣ ነሐሴ 13 2002

ለኢትዮጵያ አማራጭ የመረጃ አግልግሎት ለመስጠት የተቋቋመውና ከኔደርላንድ የሚያሠራጨው ESAT በሚል ምኅጻር የታወቀው የኢትዮጵያ የሳቴላይት ቴሌቭዥን አገልግሎት፣

https://p.dw.com/p/Ormv
ምስል AP

ሥራውን ከጀመረ 4ኛ ወሩን ቢይዝም በዚህ አጭር ጊዜ ውስጥ፤ ለ 3ኛ ጊዜ ተቋርጧል። ይሁንና ከመጪው ሳምንት ጀምሮ እንደገና በተጠናከተረ መልኩ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር ፤ ድል ነሣ ጌታነህ ያነጋገራቸው የቴሌቭዥኑ አገልግሎት ቃል አቀባይ አቶ ክንፉ አሰፋ ገልጸዋል።

ድል ነሣ ጌታነህ

ነጋሽ መሐመድ