በሙዚየም ያሉት አጽሞች በክብር ማረፍ ይገባቸዋል ተብሏል
ሰኞ፣ ሚያዝያ 1 2010ማስታወቂያ
በበርሊኑ ብሔራዊ ሙዚየም ከአፍሪካ የመጡ በርካታ ቁሳቁሶች ይገኛሉ፡፡ በወመዘክሩ ያሉት ስዕሎች እና የእጅ ስራዎች፣ የሙዚቃ መሳሪያዎች እና ምንጣፎች ወይም እንደሚባለው ወንበሮች እና አንካሴዎች ብቻ አይደሉም፡፡ በሺህዎች የሚቆጠሩ ከአፍሪካ የመጡ ቅሪተ አካላት ጭምር እንጂ፡፡ በጀርመን መዲና “ አጽሞቹ ወደመጡበት ወደ አህጉራቸው ይመለሱ” የሚለው ጥያቄ እየተጠናከረ መጥቷል፡፡ ቀጣዩ የዳንኤል ፔልስ ዘገባ “አጽሞቹ በክብር ማረፍ አለባቸው” የሚለውን ሙግት እና ምላሹን ያስቃኛል፡፡ የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለሚካኤል ያጠናቀረውን ለማድመጥ የድምጽ ማዕቀፉን ይጫኑ፡፡
ይልማ ኃይለሚካኤል/ዳንኤል ፔልስ
ተስፋለም ወልደየስ
ሂሩት መለሰ