በሳዉዲ የኢትዮጵያዉያኑ ችግርና የዛሬ ዉሎ
ሰኞ፣ ኅዳር 2 2006ማስታወቂያ
ሳዉዲ አረብያ ዉስጥ ይህንኑ ሥራ መጀመሩን ከዝያዉ ከሳዉዲ ተሰምቶአል። ይሁንና በሳዉዲ አረብያ ሕጋዊ መኖርያ ፈቃድ የሌላቸዉ ኢትዮጵያዉያን ቁጥር ከ 25 ሽ በላይ ስለሚገመት፤ ስራዉን አቀላጥፎ ለመስራትና ዜጎች እንዳይጉላሉ ተጨማሪ የሰዉ ኃይል አስፈላጊ እንደሆነ ተመልክቶአል። ከዚህ ሌላ በሳዉዲ አርብያ መኖርያ ፈቃድ የሌላቸዉና በጥበቃ ስር ተይዘዉ በሚገኙ ኢትዮጵያዉያን ባሉበት ቦታ የምግብና የመጠጥ ዉሃ እጥረት መከሰቱ ተነግሮአል። በሳዉዲ ያለዉ ሁኔታ ዉሎዉን ምን ይመስላል? ጅዳ የሚገኘዉን ወኪላች ነብዪ ሲራክን በስልክ ጠይቄዉ ነበር።
ነብዩ ሲራክ
አዜብ ታደሰ
አርያም ተክሌ