በሰንዓ የጀርመን ኤምባሲ የፀጥታ ባለሙያ ግድያ27 መስከረም 2006ሰኞ፣ መስከረም 27 2006የጀርመን ውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ፤ ዛሬ ከበርሊን በሰጠው መግለጫ ላይ ፤ የመን በሚገኘው ኤምባሲው አንድ የኤምባሲው የፀጥታ ጉዳይ ባለሙያ መገደላቸውን አረጋግጧል። አምባሰደሯ ወ/ሮ ካሮላ ሙዑለር ሆልት ኬምፐርን አፍኖhttps://p.dw.com/p/19voiምስል picture-alliance/dpaማስታወቂያ ለመውሰድም ተሞክሮ ነበረ የሚል ያልተረጋገጠ ወሬ ተናፍሷል። ሰንዓ ውስጥ ፤ በጀርመን ኤምባሲ ባልደረባ ላይ ስለተፈጸመው ግድያና ስለ የመን ወቅታዊ የፀጥታ ይዞታ ፣ በዚያ የሚገኘውን ዘጋቢአችንን ፤ ግሩም ተ/ሃይማኖትን በስልክ አነጋግሬው ነበር። ግሩም ተ/ሃይማኖት ተክሌ የኋላ ሸዋዬ ለገሠ