ሻምበል ጉታ ዲንቃ የማንዴላ ልዩ ጠባቂ3 ታኅሣሥ 2006ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 3 2006ከግማሽ ም/ዓመት በፊት አንጋፋው የደቡብ ኣፍሪካ የነጻነት ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ ኢትዮጵያ ውስጥ ስልጠና ላይ በነበሩበት ወቅት የተቃጣባቸውን የግድያ ሙከራ ያከሸፉት ኢትዮጵያዊ ወታደር በቀብራቸው ለመገኘት እያሰቡ ነው።https://p.dw.com/p/1AYAGማስታወቂያ ሻምበል ጉታ ዲንቃ የተባሉት እኒሁ የ78 ዓመት ኢትዮጵያዊ ኔልሰን ማንዴላ ኢትዮጵያ ውስጥ በስልጠና ላይ በነበሩበት ወቅት ለልዩ ጥበቃ ከተመደቡላቸው የፈጥኖ ደራሽ ፖሊስ አባላት ኣንዱ የነበሩ ሲሆን እሳቸው እንደሚሉት ኔልሰን ማንዴላን ገድለው ከኣገር እንዲወጡ የተከፈላቸውን ገንዘብ ጭምር ለአለቃቸው በማስረከብ ነበር የማንዴላን ህይወት የታደጉት ጃፈር ዓሊ ነጋሽ መሀመድ