ሶማልያና የሰላም ማፈላለጊያው መርሀ ግብር8 ሚያዝያ 2000ረቡዕ፣ ሚያዝያ 8 2000በሶማልያ የሽግግር መንግስት ጦርና በተቀናቃኞቹ ሙስሊሞች መካከል የቀጠለውን የኃይል ርምጃ ለማስቆምና ሀገሪቱን ለማረጋጋት የተደረጉ የተለያዩ የሰላም ጥረቶች ቢደረጉም፡ እስካሁን አዎንታዊ ውጤት አላስገኙም። ይህ ሁኔታ እጅግ ያሳሰባቸው ፊንላንድ ውስጥ የሚኖሩ የሶማልያ ዜጎች ሰላም በማፈላለጉ ረገድ የራሳቸውን ድርሻ ለማበርከት በማሰብ፡ Finnchurch Aid በመባል በሚታወቅ አንድ የፊንላንድ ሰብዓዊ ርዳታ አቅራቢ ድርጅት በመረዳት አንድ የሰላም መርሀ ግብር ጀምhttps://p.dw.com/p/E0Xmየሶማልያ ፕሬዚደንት አብዱላሂ ዩሱፍምስል APማስታወቂያ��ዋል። አርያም ተክሌ የዚህ ድርጅት አማካሪ የሆኑትን ሶማልያዊ ማህዲ አብዲ አብዲሌን አነጋግራ የሚከተለውን ዘገባ አጠናቅራለች።