ሶማሊያና ሁል-አቀፍ የሰላም ንግግር ለማስፈን የተያዘ ጥረት
ዓርብ፣ ጥር 15 2001ማስታወቂያ
ቡድኑ አሁን የኢትዮጵያ ሠራዊት ከሞቃዲሾ ከወጣ በኋላ ሁል-አቀፍ የሶማሊያ የሰላም ንግግር ለመጀመር ጥረት እያደረገ መሆኑን የሕብረቱ ማዕከላዊ ኮሚቴ ዋና ጸሐፊ ዶር/ሣላህ-ሞሐመድ-አሊ አሥመራ ላይ ገልጸዋል። ሣላህ አያይዘው እንዳስረዱት በወቅቱ ሶሥት ሰዎችን ያቀፈ የሕብረቱ ልዑካን ቡድን ወደ ሞቃዲሾ ተጉዞ የተለያዩ የፖለቲካ ቡድኖችን ለማግባባት እየጣረ ነው። ከአሥመራ ጎይቶም ቢሆን! ◄