ስፖርት
ሰኞ፣ ነሐሴ 12 2006ማስታወቂያ
መሆኑ ቢነገርለትም፣ በ 400 ሜትር ነጻ ዋና የኦሊምፒክ ሻምፒዮን የሆነው ካሚ ሙፋት ከዋና እስፖርት በመሰናበቱ ቀላል ፉክክር አይደለም የሚገጥመው። በተለይ በጀርባ ዋና የታወቀውና 3 ጊዜ የዓለም ሻምፒዮን የሆነው ካሚ ላኩር፣ እንዲሁም በነጻ ዋና 6 ጊዜ የዓለም ሻምፒዮን ፍሬደሪክ ቡስኬት መቁሰላቸው ቡድኑን ማሳሰቡ አልቀረም። በዛሬው የወንዶች 400 ሜትር ነጻ ዋና ሰርቢያዊው ቬሊሚር ስቴፓኖቪች በ 3 ደቂቃ ከ 45,91 ሴኮንድ አንደኛ በመውጣት የወርቅ ሜዳሊያ አግኝቷል።
ሐና ደምሴ
ተክሌ የኋላ
ነጋሽ መሐመድ