ስፔንን ቀዉስ ዉስጥ የጣለዉ የመገንጠል ጥያቄ
ሰኞ፣ ጥቅምት 20 2010ማስታወቂያ
የግዛቲቱ ፓርላማ ግን ባለፈዉ ዓርብ የምርጫዉን ዉጤት መሠረት አድርጎ የግዛቲቱን ነፃነት አዉጇል። የስፔን መንግሥትም የግዛቲቱን ባለስልጣኖች በመሻር በዛሬዉ ዕለት ክስ እንደሚመሠርትባቸዉ አስታዉቋል። የመገንጠል አቀንቃኝ የሆኑት የካታላን ባለስልጣናት ግን ለማድሪድ ትዕዛዝ ሆነ ማሳሰቢያ ቁብ የሰጡ አይመስሉም። ገበያዉ ንጉሤ ከብራስልስ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።
ገበያዉ ንጉሤ
ሸዋዬ ለገሠ