ስደተኞች ወደ ሃገረቸው የሚልኩት ገንዘብና ጥቅሙ
ዓርብ፣ ጥቅምት 3 2004ማስታወቂያ
ይህም ለየሃገራቱ የልማት እንቅስቃሴ ትልቅ አስተዋፅኦ እንደሚያደርግ ይታመናል ።ይሁንና እንደ ኢትዮጵያ በመሳሰሉ ውጭ ከሚገኙ ዜጎቻቸው በቢሊዮኖች የሚቆጥር ዶላር በሚላክባቸው አገራት ከገንዘቡ አብዛኛው በልማት ሥራዎች ላይ እንደማይውል ነጋሽ መሐመድ ያነጋገራቸው የቀድሞ የዓለም ባንክ ባልደረባ ዶክተር አክሎግ ቢራራ ያስረዳሉ ። ዝርዝሩን ሂሩት መለሰ አጠናቅራዋለች ።
ነጋሽ መሐመድ
ሂሩት መለሰ
ሸዋዮ ለገሰ