ስም ማለት ምን ማለት ነዉ
እሑድ፣ ሐምሌ 12 2001ማስታወቂያ
በዚህም የተነሳ ብሄረሰቡ ወይም ማህበረሰቡ የሚሰይማቸዉ መጠሪያዎቹ የብሄረሰቡን እምነት የመግለጽ ልማድ ይታይባቸዋል። ለምሳሌ አቶ አማረ ልጃቸዉን ሁሉባንተ አማረ ሲሉት፣ በአጼ ሃይለስላሴ ዘመን ደግሞ አቶ ይግዛዉ ወንድ ልጅ ቢወልዱ ሃይለስላሴ ይግዛዉ ብለዉታል አሉ። በአብዮቱም ዘመን የተወለዱ የዘመኑን ስም ይዘዉ ነበር። ልሳነ ብዙ በሆነችዉ በኢትዮጽያችን ለስም የምንጠቀምበት ቋንቋ ህብረተሰቡ ለየትኛዉ ቋንቋ ዝንባሌ እንዳለዉ ያሳየና። ስለ ስም አወጣጥ ባህል የሚያጫዉቱን ምሁር የዛሪዉ የባህል መድረክ እንግዳችን ናቸዉ ኢትዮጽያዊ ምሁር ጋብዘናል ያድምጡ።