ሰሜን አፍሪቃ የአሸባሪዎች ምሽግ
ሐሙስ፣ ሐምሌ 9 2007ማስታወቂያ
ሊቢያ በእርስ በርስ ጦርነት ተጠምዳለች። የመፈረካከስ ስጋት ካጠላባትም ሰነባብታለች። እራሱን «እስላማዊ መንግሥት» እያለ የሚጠራው አሸባሪ ቡድን በባሕር በበረሃዋ ይርመሰመስባታል። ያም ብቻ አይደለም አሸባሪ ቡድኑ ከሊቢያ ምሽጉ ወጥቶ በጎረቤት ሃገራት ላይ አደጋውን ጋርጧል። ዩናይትድ ስቴትስ ሰው አልባ በራሪ ጢያራዎቿን በሊቢያ ድንበር አስፍራ አሸባሪዎቹን ከዓየር ላይ ለመደብደብ ማቀዷ ተዘግቧል። የዶይቼ ቬለዋ ዲያና ሆዳሊ ያቀረበችውን ዘገባ፤ ይልማ ኃይለሚካኤል እንደሚከተለው አቀናብሮታል።
ዲያና ሆዳሊ/ይልማ ኃይለሚካኤል
ማንተጋፍቶት ስለሺ
አርያም ተክሌ