1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሰማያዊ ፓርቲ የጠራዉ ሰላማዊ ሰልፍ

ዓርብ፣ ግንቦት 23 2005

ሰማያዊ ፓርቲ ባለፉት ሳምንታት ጠርቶ ሲገፋ የቆየዉን ሰላማዊ ሰልፍ የፊታችን እሁድ ለማካሄድ ዝግጅቱ መጠናቀቁን አመለከተ።

https://p.dw.com/p/18i3C
ምስል Solomon Mengist

ፓርቲዉ በሀገሪቱ ዉስጥ አሉ ያላቸዉ አፋኝ ነገሮች እንዲሻሻሉ ለመንግስት ተደጋጋሚ ጥሪ ማቅረቡን በመጠቆም ፤ በሰልፉ የፖለቲካ እስረኞችና ጋዜጠኞች፤ በሃይማኖታዊ ጉዳይ በማንሳታቸዉ የታሠሩት የሙስሊሙ ማኅበረሰብ የመፍትሄ አፈላላጊዎች እንዲፈቱ ለመጠየቅ መዘጋጀቱን ገልጿል። የፓርቲዉ ሊቀመንበር ኢንጂኒየር ይልቃል ጌትነት ለዶቼ ቬለ እንደገለፁት እሁድ ዕለት በሚካሄደዉ የሰላማዊ ሰልፍ ከመቶ ሺህ ህዝብ በላይ ይሳተፋል የሚል ግምት አለ። የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበርን ባለፈዉ ሳምንት ይካሄዳል ተብሎ ሲጠበቅ ወደዚህ ሳምንት ስለተሻገረዉ  ሰላማዊ ሰልፍስቱዲዮ ከመግባታችን አስቀድሞ በስልክ ጠይቄያቸዋለሁ።

ሸዋዬ ለገሠ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ