ሰላማዊ ሰልፍ በበርሊን
ሐሙስ፣ የካቲት 15 2010ማስታወቂያ
ለኢትዮጵያ መንግሥት የተለያዩ ድጋፎች የሚያደርገዉ የጀርመን መንግሥትም አዋጁ እንዲነሳ እንዲጠይቅ፤ እንዲሁም ከአዉሮጳ ሃገራት ጋር በምስጢር ተደርጓል ያሉት ስደተኞችን ወደኢትዮጵያ የመመለስ ስምምነትም ተግባራዊ እንዳይሆን እንዳሳሰቡም አስረድተዋል። ሰልፉን በስፍራዉ ተገኝቶ የተከታተለዉ ይልማ ኃይለ ሚካኤል ተሰላፊዎቹን አነጋግሮ ዘገባ ልኮልናል።
ይልማ ኃይለሚካኤል
አዜብ ታደሰ
ኂሩት መለሰ