ሣምንታዊ የስፖርት ዘገባ
ሰኞ፣ ጥር 4 2001ማስታወቂያ
ሞሪንሆ ቸልሲ ብቆይ የቀድሞ ቡድኔን ለድል አበቃው ነበር ሲሉ ተናገሩ፤ የስኮላሬን ብቃት ግን ሳያደንቁ አላለፉም። ዲዲየር ድሮግባና ሚካኤል ኤሲየን የአፍሪቃ ምርጥ ተጫዋቾች ሆነው በ CAF ለዕጩነት ቀርበዋል፤ ሁለት ግብፃውያንም አብረዋቸው ይገኛሉ። ክርስቲያኖ ሮናልዶ በ FIFA መስፈርት የዓለም ምርጥ ተጫዋች ሆኖ እንደሚመረጥ ይጠበቃል። የእንግሊዝ ፣ የጣሊያንና የስፔን የሊግ ውድድሮች ውጤትና የደረጃ ሰንጠረዦችንም ይዘናል፤ አትሌቲክስ ነክ ዜናዎችም ይኖሩናል።