ማይክሮ-ክሬዲት በኢትዮጵያ
ረቡዕ፣ ሚያዝያ 5 2003ማስታወቂያ
የተነሣበትና ከአራት አሠርተ-ዓመታት በላይ የያዘው ዋና ዓላማም ድሆችን በተለይም በአብዛኛው ሴቶችን በሕብረተሰብ ውስጥ ማጠናከር መሆኑ ይታወቃል። ይሄው ማይክሮ-ክሬዲት ዛሬ በኢትዮጵያም ከመደበኛ ባንኮች ገንዘብ መበደር ለማይችሉ ሴቶችም የሚሰጥ ሲሆን ተግባሩን ከሚያራምዱት ግብረ-ሰናይ ድርጅቶች አንዱ በአሕጽሮት ራሴድ በመባል የሚታወቀው የሴቶች ራስ አገዝ ድርጅት ነው። ዕርምጃው ምን ይመስላል? የዚሁ ድርጅት ዓባል የሆኑ ራሳቸውን ለመቻል የበቁ ሁለት ሴቶችን ወሮ/ውዴ ደሣለኝንና ወሮ/ሕይወት ማሞን አነጋግረናል።
መሥፍን መኮንን
ሂሩት መለሰ