መፍትሄ ያላገኘው በሊቢያ የሚገኙ ስደተኞች ጉዳይ
ሐሙስ፣ ጥቅምት 1 2005ማስታወቂያ
ስደተኞቹ ያሉበት የመጠለያ ጣቢያ ጠባቂዎች እንዳያዩዋቸው እየተደበቁ ነበር በስልክ ያነጋገሩን። ከተለያዩ አገር ነው በርሃ አቋርጠው ሊቢያ የገቡት። ቀይ ጨረቃ ከገቡ ከስድስት ወር እስከ ዘጠኝ ወር ሆኗቸዋል። በአሁኑ ሰዓት ከአምስት ሀገራት የመጣን ስደተኞች በግምት 300 እንሆናለን ይላል ያናገረን ስሙ እንዳይገለጽ የጠየቀን ስደተኛ። በመጠሊያ ስላሉ ችግሮች መረጃ እንዳላቸው ሊቢያ ያለውን የUNHCR ተጠሪ ኤማኑኤል ጂኛክን ጠይቀናል። የሁለቱንም አስተያየት ከዘገባው ያገኙታል።
ልደት አበበ
አርያም ተክሌ