መድረክ ከኢህአዴግ ጋር የሁለትዮሽ ዉይይትን ጠየቀ
ዓርብ፣ መጋቢት 22 2009ማስታወቂያ
የመድረክ የወቅቱ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስን ጨምሮ የመድረክ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ዛሬ ከቀትር በኋላ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ መድረክ ላቀረባቸዉ ጥያቄዎች ፈጣንና ተጨባጭ ዉጤቶችን ሊያስገኝ የሚችለዉ የሁለትዮሽ ድርድር ሲካሄድ ነዉ ብለዋል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ