መታሰቢያ ሐውልትና ቤተ-መዘክር ለቀይ ሽብር ሰለባዎች፣
ሰኞ፣ የካቲት 29 2002ማስታወቂያ
በመስቀል አደባባይ በተሠራው ሐውልት ዙሪያ በወቅቱ በወታደራዊው መንግሥት የተፈጸሙ እኩይ ተግባራትን የሚያስታውስ ቤተ-መዘክር አብሮ ተመርቆ ለህዝብ ክፍት ሆኗል። በዚያ ዘመን በተለይ በ 1969 ዓ ም፣ ተቃዋሚ በሆነ የፖለቲካ ድርጅት አባላት ላይ ቀይ ሽብር በሚል ሳያሜ በአዋጅ መልክ ነጻ የኃይል እርምጃ ይፋ በሆነ መመሪያ የተፈጸመ ሲሆን ህይወታቸውን ያጡት እጅግ በዛ ያሉ የተቃዋሚው ፓርቲ አባላት አኀዝ እስካሁን ከግምት በስተቀር ትክክለኛው አኀዝ አይታወቅም።
ጌታቸው ተድላ
ተክሌ የኋላ
ነጋሽ መሐመድ