ለኢትዮጵያ የታጩት አዲሱ የአሜሪካ አምባሳደር
ሐሙስ፣ ሐምሌ 6 2009ማስታወቂያ
የአሜሪካ የዉጭ ሚኒስትር ጉዳይ መስርያ ቤት ሹመታቸዉን አስመልክቶ ከዶይቼ ቬለ ለቀረበላቸዉ ጥያቄ ከአፍሪቃ ሃጋሮቻችን ጋር በአፍሪቃ ነፃ ፍህታዊና ተዓማኒነት ያለዉ ምርጫን ለማካሄድ ድጋፍ እናደርጋለን የአፍሪቃ አቅዋም በዚህ በኩል ከአጋሮቻችን ጋር ቀጣይነት ይኖረዋል የሚል መልስን ነዉ የሰጡት። አንድ የምስራቅ አፍሪቃ የፖለቲካ ተንታኝ አምባሳደሩ ዲፕሎማስያዊ ብቃታቸዉ እንደ ዋና መስፈርት ታይቶ መታጨታቸዉን ገልፀዋል። የዋሽንግተኑ ወኪላችን መክብብ ሸዋ ዝርዝሩን ልኮልናል።
መክብብ ሸዋ
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ