ለበለጸጉ አገራት በመሸጥ ላይ ያለዉ የደሃዉ አገር ለም መሪት
ዓርብ፣ ጥቅምት 20 2002ማስታወቂያ
International institute for environment and development በመባል የሚታወቀዉ ይኸዉ ድርጅት ጥናቱን ያስታወቀዉ ችግሩ ያሳሰበዉ የተባበሩት መንግስታት የምግብና የእርሻ ድርጅት እንዲሁም የአለም አቀፍ የድጎማ የርሻ እና የልማት ድርጅት ሁኔታዉ እንዲጠና ከጠየቁ በኻላ መሆኑ ታዉቋል። ዝርዝሩን የእንግሊዙ ወኪላችን ድልነሳ ጌታነህ ከለንድን አሰባስቦልናል።
ድልነሳ ጌታነህ/ አዜብ ታደሰ/ አርያም ተክሌ