ህፃን ዲናና የጀርመን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ብይን12 ሰኔ 2001ዓርብ፣ ሰኔ 12 2001ከዛሬ አንድ ዓመት ገደማ በፊት በደቡብ ምዕራብ ጀርመንዋ ከተማ በሾፕፈንሀይም ነዋሪ የሆነችው ዲና ሁንዴ የተባለች የአስር ዓመት ልጅ ወደ ኢትዮጵያ እንዳትሄድ አንድ የጀርመን ፍርድ ቤት ወስኖ ነበር ።https://p.dw.com/p/IUuvምስል picture-alliance/dpaማስታወቂያ ዲና ወደ ኢትዮጵያ የምትሄደው ልትገረዝ ነው ሲል ፍርድ ቤቱ ያሳለፈውን ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም የዲና ወላጆች ለጀርመን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ ብለው በልጃቸው ላይ የተጣለው የጉዞ ዕገዳ በቅርቡ ተነስቶላታል ። ልደት አበበ ዝርዝሩን ታቀርብልናለች ። ልደት አበበ/አርያም ተክሌ