ሁለተኛው የሰብዓዊ መብት እና የዲሞክራሲ ጉባኤ
ማክሰኞ፣ የካቲት 30 2002ማስታወቂያ
25 የሰብዓዊ መብት ተከራካሪ ቡድኖችን ባቀፈው ዓለም አቀፍ የሲቪል ማህበረሰብ ጥምረት የተዘጋጀው ይኽው ጉባኤ ከሚያተኩርባቸው ጉዳዮች አንዱ ከኢንተርኔት መረጃዎችን በነፃነት የማግኝት መብት መሆኑን ከአዘጋጆች አንዱ ዓለም ዓቀፍ የለዘብተኛ ወጣቶች ፌደሬሽን ፕሬዝዳንት ባርት ዎርድ ለዶይይቼቬለ በሰጡት ቃለ ምልልስ ተናግረዋል ። ያነጋገረቻቸው ሂሩት መለሰ ዝርዝሩን አዘጋጅታለች ።
ሂሩት መለሰ
ነጋሽ መሀመድ