You need to enable JavaScript to run this app.
ወደ ይዘቱ ዝለል
ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
አዲስ ቪዲዮ
አዲስ ድምፅ
አካባቢ
ኢትዮጵያ
አፍሪቃ
አዉሮጳ
ጀርመን
አርዕስት
ማሕበረሰበ
ሰብአዊ መብት
ጤና
የተፈጥሮ አካባቢ ጥበቃ/የአየር ንብረት
ማዕቀፍ
ፖለቲካ
ስፖርት
ባህል
የቴሌቪዥን የቀጥታ ስርጭት
አዲስ ድምፅ
አዲስ ቪዲዮ
ማስታወቂያ
«ርቄ እኖራለሁ ብዬ አስቤ አላዉቅም» ብፅዓት ሥዩም
1 ጳጉሜን 2007
እሑድ፣ ጳጉሜን 1 2007
https://p.dw.com/p/1GRnC
ማስታወቂያ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
«ርቄ እኖራለሁ ብዬ አስቤ አላዉቅም» ብፅዓት ሥዩም
«ርቄ እኖራለሁ ብዬ አስቤ አላዉቅም» ብፅዓት ሥዩም
የሚስረቀረቀዉ ድምፅዋ በመሰንቆ ጋር ሲታጀብ የስንቱን ባህላዊ ሙዚቃ አፍቃሪ ልብ እንዳሸፈተ ለአድማጭ እንተዉ። በተለይ አዲስ አበባ ቂርቆስ አካባቢ ይገኝ በነበረዉ የምሽት ክበቧ ትታወቃለች። ድምፃዊት ብፅዓት ሥዩም!ከአበበ ፈቃደ ጋር በቅብብል በመሰንቆ ታጅበዉ ከሚያዜሙት ሌላ «አደራ ልጄን» እንዲሁም «እንሰባሰብ» የተሰኙት ዜማዎችዋ መለያዋ ናቸዉ።