«ርቄ እኖራለሁ ብዬ አስቤ አላዉቅም» ብፅዓት ሥዩምTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoMantegaftot Sileshi Siyoum1 ጳጉሜን 2007እሑድ፣ ጳጉሜን 1 2007የሚስረቀረቀዉ ድምፅዋ በመሰንቆ ጋር ሲታጀብ የስንቱን ባህላዊ ሙዚቃ አፍቃሪ ልብ እንዳሸፈተ ለአድማጭ እንተዉ። በተለይ አዲስ አበባ ቂርቆስ አካባቢ ይገኝ በነበረዉ የምሽት ክበቧ ትታወቃለች። ድምፃዊት ብፅዓት ሥዩም!ከአበበ ፈቃደ ጋር በቅብብል በመሰንቆ ታጅበዉ ከሚያዜሙት ሌላ «አደራ ልጄን» እንዲሁም «እንሰባሰብ» የተሰኙት ዜማዎችዋ መለያዋ ናቸዉ።https://p.dw.com/p/1GRwcማስታወቂያ