1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

«ርቄ እኖራለሁ ብዬ አስቤ አላዉቅም» ብፅዓት ሥዩም

Mantegaftot Sileshi Siyoumእሑድ፣ ጳጉሜን 1 2007

የሚስረቀረቀዉ ድምፅዋ በመሰንቆ ጋር ሲታጀብ የስንቱን ባህላዊ ሙዚቃ አፍቃሪ ልብ እንዳሸፈተ ለአድማጭ እንተዉ። በተለይ አዲስ አበባ ቂርቆስ አካባቢ ይገኝ በነበረዉ የምሽት ክበቧ ትታወቃለች። ድምፃዊት ብፅዓት ሥዩም!ከአበበ ፈቃደ ጋር በቅብብል በመሰንቆ ታጅበዉ ከሚያዜሙት ሌላ «አደራ ልጄን» እንዲሁም «እንሰባሰብ» የተሰኙት ዜማዎችዋ መለያዋ ናቸዉ።

https://p.dw.com/p/1GRwc