1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ጾታ እና የመገናኛ ብዙኃን ዘገባ

ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 24 2011

መገናኛ ብዙኃን ሴቶችን በመረጃ ምንጭነት በመጠቀምም ሆነ በአጠቃላይ የስርዓተ ጾታ እኩልነትን በማረጋገጥ የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ ተጠየቀ። ጥያቄው የቀረበው የፌደራል ብሮድካስቲንግ ባለሥልጣን ያዘጋጀውን የሥርዓተ ጾታና የሚዲያ ዘገባ ማኑዋል ለማዳበር ከመላ ሀገሪቱ የተውጣጡ የሚዲያ ኃላፊዎች እና ጋዜጠኞች በተሳተፉበት ዐውደ-ጥናት ላይ ነው።

https://p.dw.com/p/3Au2t
Media & Gender workshop - Ethiopian Broadcasting Agency
ምስል DW/Y. G. Egiziabheri

ጾታ እና የመገናኛ ብዙኃን ዘገባ

መገናኛ ብዙኃን ሴቶችን በመረጃ ምንጭነት በመጠቀምም ሆነ በአጠቃላይ የስርዓተ ጾታ እኩልነትን በማረጋገጥ የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ ተጠየቀ። ጥያቄው የቀረበው የፌደራል ብሮድካስቲንግ ባለሥልጣን ያዘጋጀውን የሥርዓተ ጾታና የመገናኛ ብዙሀን ዘገባ ማኑዋል ለማዳበር ከመላ ሀገሪቱ የተውጣጡ የመገናኛ ብዙሀን ኃላፊዎች እና ጋዜጠኞች በተሳተፉበት ዐውደ-ጥናት ላይ ነው። በዐውደ ጥናቱ መገናኛ ብዙኃን በማኅበረሰቡ ውስጥ ያሉትን የተዛቡ የስርዓተ ጾታ አመለካከቶችን ለመቀየር የሚያስችላቸውን አቅማቸውን እንዲጠቀሙበትም ጥሪ ተላልፏል። 


ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ኂሩት መለሰ
ማንተጋፍቶት ስለሺ