1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ጦርነቱ የማህበራዊ መገናኛቹን ችግር አባብሶት ይሆን?

Lidet Abebeዓርብ፣ ኅዳር 18 2013

የኢትዮጵያ የፌዴራል መንግስት እና የሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት (ሕወሓት) ኃይሎች ጦርነት ከገቡ በኋላ በተለያዩ የማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎች በጦርነቱ ላይ የሚሰጡት አስተያየቶች ተበራክተዋል። ጦርነቱ የማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎቹን ችግር አባብሶት ይሆን?

https://p.dw.com/p/3lupO