ፖለቲካአፍሪቃጦርነቱ የማህበራዊ መገናኛቹን ችግር አባብሶት ይሆን?To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoፖለቲካአፍሪቃLidet Abebe18 ኅዳር 2013ዓርብ፣ ኅዳር 18 2013የኢትዮጵያ የፌዴራል መንግስት እና የሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት (ሕወሓት) ኃይሎች ጦርነት ከገቡ በኋላ በተለያዩ የማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎች በጦርነቱ ላይ የሚሰጡት አስተያየቶች ተበራክተዋል። ጦርነቱ የማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎቹን ችግር አባብሶት ይሆን?https://p.dw.com/p/3lupOማስታወቂያ