1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ጥምቀትና ቱሪዝም

ረቡዕ፣ ጥር 10 2015

በቀድሞ መጠሪያዋ ዝዋይ በአሁኗ የባቱ ከተማ የደመበል ሐይቅ ላይ ከሚገኙ ገዳማት ታቦታት ወጥተው በሐይቁ ላይ የሚከበረው ጥምቀት የተለየ ድባብ እንዳለው በዚያ የሚገኘው ወኪላችን ስዩም ጌቱ ዘግቧል።

https://p.dw.com/p/4MORU
Äthiopien Epiphanie im Batu-See
ምስል Seyoum Getu/DW

የጥምቀት በዓል በዝዋይ

በዬኔስኮ በማይዳሰስ እሴትነት የተመዘገበው ጥምቀት በድምቀት ከሚከበርባቸው ስፍራዎች አንዱ የባቱ  ከተማ ነው። በባቱ ከተማ በቀድሞ አጠራሯ ዝዋይ  የደመበል ሐይቅ ላይ ከሚገኙ ገዳማት ታቦታት ወጥተው በሐይቁ ላይ የሚከበረው ጥምቀት የተለየ ድባብ እንዳለው በዚያ የሚገኘው ወኪላችን ስዩም ጌቱ ዘግቧል። ዶቼቬለ በባቱ ከተማ ያነጋገራቸው የኦሮምያ ክልል የቱሪዝም መስሪያ ቤት ሃላፊ የጥምቀት በዓል አከባበርን ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ እሴቶችን ለቱሪዝም ለመጠቀም መሰረተ ልማቶችን ማሟላት ላይ ትኩረት ሊደረግ ይገባል ብለዋል፡፡

Äthiopien Epiphanie im Batu-See
ምስል Seyoum Getu/DW

ሥዩም ጌቱ

ኂሩት መለሰ