የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክክር መድረክ
ዓርብ፣ ነሐሴ 24 2011ማስታወቂያ
የምክር ቤቱ አባል የሆነው የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር ኢህአዴግ ተወካይ በበኩላቸው ካቀረብናቸው ሃሳቦች በሕጉ የተካተቱ እና ያልተካከቱትን በዝርዝር ለይተን ለሚመለከተው አካል ማቅረብ አለብን ሲሉ ተደምጠዋል። ዝርዝሩን ከአዲስ አበባ ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር በአጭሩ ልኮልናል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
ተስፋለም ወልደየስ