የፌደራል አቃቤ ሕግ እና የIOM ውይይት
ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 23 2012ማስታወቂያ
ከውጭ ወደ ሀገራቸው የሚመለሱ ኢትዮጵያውያን ፍልሰኞችን መልሶ ለማቋቋም ድጋፍ ተጠየቀ። ኢትዮጵያዊያን በሦስት አቅጣጫዎች ከሀገራቸው በሕገወጥ መንገድ የሚወጡ ሲሆን አብዛኞቹ ተመላሾች ከአረብ ሃገራት የሚመጡ መሆናቸውን የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ አስታውቋል። ኢትዮጵያ ከ ሦስት ሚሊዮን በላይ ዜጎቿ በውጭ ሀገር ፈልሰው የሚኖሩ እና አንድ ሚሊዮን ገደማ የውጭ ፍልሰተኞችን ተቀብላ የምታስተናግድ ሀገር ብትሆንም እስካሁን የፍልሰተኞች አስተዳደር ፖሊሲ የላትም። ሰለሞን ሙጬ ከአዲስ አበባ ተከታዩን ልኮልናል።
ሰለሞን ሙጬ
ሸዋዬ ለገሠ
ማንተጋፍቶት ስለሺ