ኤኮኖሚየጀርመን ባለወረቶች እና ኢትዮጵያ20 ጥቅምት 2011ማክሰኞ፣ ጥቅምት 20 2011ኢትዮጵያ የጀርመን ባለሃብቶች ጥሪታቸውን ወስደው በምድሯ ሥራ ላይ እንዲያውሉ ትሻለች። ጀርመናውያን ባለወረቶችም ይህን የአፍሪቃ ገበያ መፈለጋቸው አይቀርም። እንዲህ ያሉትን የመዋዕለንዋይ አፍሳሾችን ፍላጎት እና ገንዘባቸውን የሚያፈሱባቸውን ሃገራት ይዞታ የሚገመግሙበት መንገድ አለ።https://p.dw.com/p/37OLjምስል DW/T. W. Eragoማስታወቂያየጀርመን መዋዕለንዋይ አፍሳሾች ፍላጎት To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audioአፍሪካ ፈርአይን አፍሪቃ ሃገራት ውስጥ ወረታችውን አፍስሰው የሥራ ዕድሎችን መፍጠር የሚችሉ ባለሃብት ድርጅቶችን የሚያማክር መቀመጫው በርሊን ላይ ያደረገ ማኅበር ነው። ይልማ ኃይለ ሚካኤል ሸዋዬ ለገሠ አዜብ ታደሰ