1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝበ-ውሳኔ ሲካሔድ ዋለ

ሐሙስ፣ መስከረም 20 2014

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች የደቡብ ክልል አካል ሆነው ለመቀጠል ወይም በአዲስ ክልል ለመደራጀት ያስችለናል ያሉትን የህዝበ ውሳኔ ድምፅ ሲሰጡ ውለዋል ። በህዝበ ውሳኔው ውጤት መሰረት የጋራ ክልል ለመመሥረት የሚያበቃቸውን ድምፅ ካገኙ የፌድራላዊ ሪፐብሊኩ አስራ አንደኛ ክልል ሆነው የሚደራጁ ይሆናል ።

https://p.dw.com/p/416CY
Äthiopien Bonga | Wahl
ምስል Shewangizaw Wegayehu/DW

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝበ-ውሳኔ ሲካሔድ ዋለ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች የደቡብ ክልል አካል ሆነው ለመቀጠል ወይም በአዲስ ክልል ለመደራጀት ያስችለናል ያሉትን የህዝበ ውሳኔ ድምፅ ሲሰጡ ውለዋል ።
በህዝበ ውሳኔው ውጤት መሰረት የጋራ ክልል ለመመሥረት የሚያበቃቸውን ድምፅ ካገኙ የፌድራላዊ ሪፐብሊኩ አስራ አንደኛ ክልል ሆነው የሚደራጁ ይሆናል ።
የኢትዮጲያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በበኩሉ የህዝበ ውሳኔ ድምፅ አሰጣጥ ሂደት በጥቂት የድምፅ መስጫ ጣቢያዎች ከታየው የታዛቢዎች መዘግየት በስተቀር የለምንም ችግር መካሄዱን አስታውቋል።

ሸዋንግዛዉ ወጋየሁ 
እሸቴ በቀለ
አዜብ ታደሰ