1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሰኞ ግንቦት 26 ቀን 2011 የዜና መጽሔት

Tesfalem Waldyes Eragoሰኞ፣ ግንቦት 26 2011

በዕለቱ የዜና መፅሄት ቀዳሚ የምናደርገው በኢትዮጵያ ስለተከሰተው የኮሌራ እና አጣዳፊ ተቅማጥ እና ትውከት ወረርሽኝ የጤና ሚኒስትሩ የሰጡትን ማብራሪያ ይሆናል። የአማራ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) ዛሬ በባህርዳር የሰጠውን መግለጫም እንመለከታለን። ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ ኤርትራውያን ቁጥር በየወሩ እየጨመረ መምጣቱን የተመለከተ ዘገባም አለን። የጀርመን ሶሻል ዴሞክራቶች መሪ ስልጣን መልቀቅ ተከትሎ በጊዜያዊነት ፓርቲውን ለመምራት ስለተረከቡት ፖለቲከኞች እና በሀገሪቱ ጥምር መንግስት ላይ ስለሚኖረው ተጽዕኖም እንዳስሳለን።

https://p.dw.com/p/3JlsR