የዓለም የስደተኞች ቀን
ረቡዕ፣ ሰኔ 12 2011ማስታወቂያ
ከተጠቀሰው ቁጥር 41 ሚሊየን የሚሆኑት ደግሞ በገዛ ሀገራቸው ውስጥ ከመኖሪያ ቀየው የተፈናቀሉ መሆናቸውን ዘገባው ይፋ አድርጓል። አፍሪቃ ውስጥ የስደተኞች እና የተፈናቃዮች ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ ለተፈናቃዮች፣ ለስደተኞች እና ከስደት ለሚመለሱት በቂ ትኩረት እንዲሰጥ ጥረት እየተደረገ መሆኑ ተነግሯል። ይህን ለማስተባበር የአፍሪቃ ሕብረት የስደተኞች ጠበቃ እንዲሆኑ የተመረጡት የኢኳቶሪያል ጊኒ ፕሬዝደንት ኢትዮጵያ ውስጥ በአሶሳ ጾሬ የሚገኘውን ስደተኞች የሚኖሩበትን መጠለያ ስፍራ ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ወቅት በስፍራው የተገኘው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዘገባ ልኮልናል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ
ተስፋለም ወልደየስ