የዓለም ዜናTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoEshete Bekele27 ግንቦት 2008ቅዳሜ፣ ግንቦት 27 2008ኃይል ሰጪ ንጥረ ነገሮች ሳይጠቀሙ አልቀረም በሚል ከታገዱ ስድስት ኢትዮጵያውያን አትሌቶች መካከል አምስቱ ሜልዶኒየም የተሰኘው አበረታች መድሐኒት ንጥረ ነገር እንደተገኘባቸው የአገሪቱ የአትሌቲክስ ብሔራዊ ቡድን ሐኪም አስታወቁ፤ግብጽ የኬንያ ዲፕሎማት እንዲባረሩ ትሻለች ፤ሶማሊያ አዲስ ምክር ቤት ልትመርጥ ነው፤ ናይጄሪያ $9.1 ቢሊየን ዶላር አስመለስኩ አለችዋ፤ታላቁ ቦክሰኛ ሞሀመድ አሊ አረፈhttps://p.dw.com/p/1J0evማስታወቂያ