የዓለም አቀፍ ትብብር መግለጫ
ሐሙስ፣ ሰኔ 27 2011ማስታወቂያ
ዓለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዉያን መብት የተሰኘዉ የመብት ተሟጋች ማሕበር የኢትዮጵያ መንግስት «ሰዎችን በጅምላ ያስራል» ያለዉን እርምጃ እንዲያቆም ሰሞኑን ባሰራጨዉ መግለጫ ጠይቋል።ማሕበሩ እንደሚለዉ መንግስት «መፈንቅለ መንግስት» ካለዉ ግድያ በኋላ ሰዎች እየተለዩ በመደዳ እየታሰሩ ነዉ።የማሕበሩን የቦርድ አባል ዶክተር አክሎግ ቢራራን የዋሽግተኑ ወኪላችን መክብብ ሸዋ አነጋግሯቸዋል።
ነጋሽ መሐመድ
ኂሩት መለሰ