የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 4 2011ማስታወቂያ
በሚኖሩበት ሀገር በወንጀል ተጠያቂ ለሆኑ ኢትዮጵያውያንም ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ እንደተገኘ ተገልጿል። በተለይ በሳውድ አረቢያ እስር ቤቶች የሚገኙ ዜጎች መንግሥት ባደረገው ድርድር የእስር ጊዜያቸውን ሳይጨርሱ ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ማስቻሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ዘርዝረዋል። መግለጫውን የተከታተለው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ዝርዝሩን ልኮልናል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ
እሸቴ በቀለ