1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር መግለጫ

ሐሙስ፣ ነሐሴ 27 2013

የዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ዛሬ በሰጡት መግለጫ የዲፕሎማቶቹን ዉሳኔ «አሳፋሪ» ብለዉታል።

https://p.dw.com/p/3zpo8
Äthiopien Botschafter Dina Mufti
ምስል Solomon Muchie/DW

የዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር ሳምንታዊ ጋዜጣዊ መግለጫ

የኢትዮጵያ መንግስት በየሐገሩ የሚገኙ የኤምባሲ ፅሕፈት ቤቶችን ሲዘጋ የተወሰኑ ዲፕሎማቶች በየነበሩበት ሐገራት ጥገኝነት መጠየቃቸዉን የዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር አረጋገጠ።የዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ዛሬ በሰጡት መግለጫ የዲፕሎማቶቹን ዉሳኔ «አሳፋሪ» ብለዉታል።አምባሳደር ዲና ዛሬ ኢትዮጵያን ስለጎበኙት ስለኬንያ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትር ተልዕኮ፣ሰሜን ኢትዮጵያ ዉስጥ ስለሚደረገዉ ዉጊያ እና ስለርዳታ አቅርቦቱ ከጋዜጠኞች ለቀረበላቸዉ ጥያቄ መልስና ማብራሪያ ሰጥተዋል።

ሰለሞን ሙጬ 

ነጋሽ መሐመድ

ኂሩት መለሰ