1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢዜማ መግለጫ

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 18 2012

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ፓርቲ ሀገር ሳይረጋጋ ስለምርጫ ማሰብ እንደማይቻል አስታወቀ። በተለያዩ አካባቢዎች የሚሆነው ሁሉ ሕዝቡን ወደደመነፍሳዊ መደራጀት እና ራስን መከላከል እየመራው መሆኑንም ገልጿል።

https://p.dw.com/p/3S98W
EZEMA Party in Mekelle
ምስል DW/M. Haileselassie

« ሀገር ሳይረጋጋ ስለምርጫ ማሰብ አይቻልም»

ኢዜማ ዛሬ በኢትዮጵያ ስላለው ወቅታዊ አጠቃላይ የፖለቲካ ቀውስ እና ስላስከተላቸው መጠነ ሰፊ ችግሮችን በሰጠው መግለጫ፤ ከተመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ በተደጋጋሚ የሀገር ሰላም እንዲጠበቅ በሰነከ እና በሰለጠነ መንገድ መሥራት እንደሚገባ እያሳሰበ እንደሚገኝ አቋሙንም አመልክቷል። መግለጫውን የተከታተለው ከአዲስ አበባ ዝርዝር ዘገባ አለው።   

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

እሸቴ በቀለ