የኢትዮጵያውያንን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ውይይት በለንደን
ሰኞ፣ ጥቅምት 19 2011ማስታወቂያ
የትናንቱ ስብሰባ ኢትዮጵያ አሁን በጀመረችው የለውጥ ሂደት ውስጥ ለሚታዩ ተግዳሮቶች ምላሽ የሚሆኑ ሀሳቦችን የመለዋወጥ ዓለማ ነበረው። ኤምባሲው በሀገሪቱ ለሚደረገው ለውጥ እና እንዲገኝ ለሚፈለገው እድገት ሁሉም የበኩሉን አስተዋፅዖ ለማበርከት የሚደረገውን ጥረት እንደሚያግዝ ገልጿል።
ሃና ደምሴ
አርያም ተክሌ
አዜብ ታደሰ